የሐራጅ ማስታወቂያ: የህዝቧ ቁጥር፡- 90+ ሚሊየን ገደማ

የሐራጅ ማስታወቂያ

የአለም ባንክ መንግስቷ አልተበደርኩም ብሎ ለካደው 600 ሚሊዮን ዶላር ማስመለሻ ኢትዮጲያን በሃራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

የህዝቧ ቁጥር፡- 90 ሚሊየን ገደማ

ያረፈበት የቦታ ስፋት፡- 1.1ሚሊየን km2 በላይ

ይህችን ሃገር ለመጋዛት ፍላጎት ያላችሁ ማንኛችሁም ተጫራች ሃገሮች የጨረታ ሰነዱን ወደ ባንኩ ቀርባችሁ መግዛት ትችላላቹ፡፡

ባንኩ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
……………………. / / …………………………

በ600 ሚሊየን ዶላር አበድሬያለሁ አልተበደርኩም ጨዋታ ደስ ይላል፡፡ የአለም ባንክ ተሳስቼ ነው ቢል እፀልያለሁ
ካልሆነ ግን ለተካድኩት ብድር ማስመለሻ ብሎ በሐራጅ ሊሸጠን ነው?